Sorry, This Job is expired!

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት

1 views



Position: የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ IV
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Addis Ababa - Ethiopia
Posted date: 4 years ago
Deadline: Submition date is over

መስፈርት የስራ መደቡ መጠሪያ፡ የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ባለሙያ IV ተፈላጊ ችሎታ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ወይም በኮምፒዩተር ሳይንስ ወይም ማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም የስራ ልምድ፡ 6 ዓመት በሶፍትዌር ልማት ወይም በመረጃ አውታር አስተዳደር ስራ ላይ የሰራ ደረጃ፡ XIII ደመወዝ፡ 8,017 ማሳሰቢያ፡ የመመዝገቢያ ቦታ፡ በብሔራዊ ቤተመንግስት 3ኛ በር አመልካቾች ማመልከቻና ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናት መመዝገብ ይችላሉ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡ 011 8 27 18 96 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።