Sorry, This Job is expired!

የኢፌዴሪ የንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለስልጣን

  • 1 views


Position: ሪከርድና ማህደር ሠራተኛ I
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Addis Ababa - Ethiopia
Posted date: 4 years ago
Deadline: Submition date is over

የንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለስልጣን ከዚህ በታች በተገለጸው ክፍት የስራ መደብ ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት መቅጠር ይፈልጋል። የስራ መደቡ መጠሪያ፡ ሪከርድና ማህደር ሠራተኛ I ብዛት፡ 1 ደመወዝ፡ 2,799 የትምህርት ዝግጅት፡ በሪከርድ ማኔጅመንት፣ በላይብረሪ ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት ድፕሎማ አግባብ ያለው የስራ ልምድ፡ 0 ዓመት ማሳሰቢያ፡ - የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ - የመመዝገቢያ ቦታ፡ እርቼ ከስቴዲየም ወደ ግሎባል መሄጃ መንገድ 2ኛ የባቡር ፌርማታ መውረጃ የቀድሞ ኮንስራክሽን ሚኒስቴር የነበረው ህንፃ ቢሮ ቁጥር 505 - የምዝገባ ቀን፡ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን አንስቶ ባሉት 10 /አስር/ ተከታታይ የስራ ቀናት ነው። - አመልካቾች የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ በአካል ቀርባችሁ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን። - በአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ ከቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ጨርሳችሁ ዲፕሎማ በሚጠይቅ የስራ መደብ ላይ የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት (COC) ማያያዝ ይኖርባችኋል። - በስራ ልምድ የምትወዳደሩ አመልካቾች የስነ-ምግባር ማስረጃ ማቅረብ አለባችሁ። - ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ!