Sorry, This Job is expired!

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት

የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት

1 views



Position: የንብረት ምዝገባና ቁጥጥር ሠራተኛ III
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Addis Ababa - Ethiopia
Posted date: 4 years ago
Deadline: Submition date is over

መስፈርት የስራ መደቡ መጠሪያ፡ የንብረት ምዝገባና ቁጥጥር ሠራተኛ III ተፈላጊ ችሎታ፡ ዲፕሎማ በማቴሪያል ማኔጅመንት፣ ሰፕላይስ ማኔጅመንት አካውንቲንግ የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት የስራ ልምድ በንብረት ክትትልና ቁጥጥር ስራዎች ደረጃ፡ VIII ደመወዝ፡ 3,934 ማሳሰቢያ፡ የመመዝገቢያ ቦታ፡ በብሔራዊ ቤተመንግስት 3ኛ በር አመልካቾች ማመልከቻና ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናት መመዝገብ ይችላሉ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር፡ 011 8 27 18 96 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።