አንበሳ ጫማ አክሲዩን ማህበር ከዚህ በታች በተጠቀሰው ክፍት የስራ በደብ ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል። የስራ መደቡ መጠሪያ፡ አውቶ ኤሌክትሪሻን ተፈላጊ የትምርህት ደረጃና የስራ ልምድ፡ ከታወቀ ዩኒቨርሲቲ /ኮሌጅ/ በአውቶ ሞቲቭ ቴክኖሎጂ፣ በአውቶ መካኒክ ዲፕሎማ ወይም ከቴክኒክና ሙያ ት/ቤት 10+3 በአውቶ መካኒክ የተመረቀ/ች የስራ ልምድ፡ 1 ዓመት ያለው/ያላት ጾታ፡ አይለይም የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት ደመወዝ፡ በስምምነት ብዛት፡ 1 ለስራ መደቡ የወጣውን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን ከሚነበብ የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በማያያዝ በተከታታይ 5 የስራ ቀናት ውስጥ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን። የስራ አድራሻ፡ አቃቂ ቆርቆሮ ፋብሪካ አለፍ ብሎ ካለው አባቦራ ሬስቶራንት ፊት ለፊት አንበሳ ጫማ ፋብሪካ አስተዳደር ቢሮ ስልክ ቁጥር፡ 0114 71 54 54 ወይም 0114 71 69 97