Sorry, This Job is expired!

የማዕድንና ነዳጅ ሚንስቴር

የማዕድንና ነዳጅ ሚንስቴር

  • 1 views


Position: የነዳጅና ውጤቶች ላቦራቶሪ ቴክኒሽያን III
Job Time: Full-Time
Job Type: Permanent
Place of Work: Addis Ababa - Ethiopia
Posted date: 4 years ago
Deadline: Submition date is over

የማዕድንና ነዳጅ ሚንስቴር ከዚህ ቀጥሎ የተመለከቱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ይፈልጋል። የስራ መደቡ መጠሪያ፡ የነዳጅና ውጤቶች ላቦራቶሪ ቴክኒሽያን III ደመወዝ፡ 3,934 ብዛት፡ 1 ተፈላጊ ችሎታ፡ በኬሚስትሪ የትምህርት መስክ ዲፕሎማና 2 ዓመት አግባብ ያለው የስራ ልምድ ማሳሰቢያ፡ 1. መስፈርቱን የምታሟሉ አመልካቾች በግንባር በመቅረብ ወይም በፖስታ ቤት በመላክ መመዝገብ ትችላላችሁ 2. አመልካቾች ከማመልከቻችሁ ጋር የህይወት ታሪክ (Curriculum Vitae) ሞልታችሁ ማቅረብ አለባችሁ 3. አመልካቾች የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውን ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ይህ ማስታወቂይ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ በሚኒስቴሩ ዋና መ/ቤት ቢሮ ቁጥር 508 በመቅረብ መመዝገብ ትችላላችሁ 4. ከቴክኒክና ሙያ ወይም ከኮሌጅ በሌቭል (Level) የተመረቀ/ች በሙያው የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት (COC) ማቅረብ ይኖርበታል/ይኖርባታል 5. ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ 6. ሁሉም የስራ መደቦች በሲቪል ሰርቪስ የነጥብ የስራ ምዘና እና ደረጃ አወሳሰን ጥናት የተፈላጊ ችሎታ መመሪያ መሰረት የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ የምታሟሉ መሆን አለባችሁ። አድራሻ፡ የካ ክፍለ ከተማ ከላም በረት ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ኢትዩ ቻይና ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ፊት ለፊት ወይም ከሳህሊተ ምህረት ቤተክርስቲያን ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ትራፊክ መብራት ሳይደርስ። ስልክ ቁጥር፡ 0116 67 55 84 ፖ.ሣ.ቁጥር፡ 486